"ሰንደቅ ዓላማችን የሉዓላዊነታችን መገለጫ፣ በብዝሃነታችን ላይ ለተመሠረተው አንድነታችን ዓርማ ነው!" በሚል መሪ ቃል የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ተከበረ፡፡
9ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል "ሰንደቅ ዓላማችን የሉዓላዊነታችን መገለጫ፣ በብዝሃነታችን ላይ ለተመሠረተው አንድነታችን ዓርማ ነው!" በሚል መሪ ቃል የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ዋናው መ/ቤት ሠራተኞችና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሚኒስቴር መ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ጥቅምት 7/2009ዓ.ም በድምቀት ተከበረ፡፡
ዜናዎች
- የገዳ ሥርዓት በዓለም ቅርስነት የተመዘገበበትን 4ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለሁለት ቀናት የተካሄደው ዝግጅት ተጠናቀቀ
- የእንጦጦ ፓርክ በይፋ ተመረቀ
- ቱሪዝም ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የቱሪዝም መለያ ብራንድ የማስተዋወቅ ስልጠና ሰጠ፡፡
- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሰርከስ ጥምረት ተመሰረተ
- የጎብኝዎች የደህንነት መጠበቂያ ፕሮቶኮል በተመለከተ ለሼፍ ማህበራት ስልጠና ተሰጠ።
- በሀገራችን የመጀመሪያው የማደጎ ዛፍ ተከላ ፕሮጀክት በላሊበላ ተጀመረ
- በአይነቱ ልዩ የሆነ የእጽዋት ዓለም ፕሮጀክት በቅዱስ ላሊበላ የቱሪስት መዳረሻ ይፋ ሆነ፡፡
- የብርቅዬ ባህላዊ የመድኃኒት ዕጽዋት ችግኞች ተከላ ተካሄደ፡፡
- የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ዘርፍ አመታዊ የሴክተር ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡
- ‹‹የኢትዮጵያ ቱሪዝም አጀንዳ!!›› በሚል የተዘጋጀው የቀጣይ አስር ዓመቱ የቱሪዝም ዘርፍ ዕቅድ ለፌደራል ባለድርሻ አካላት ቀርቦ ምክክር ተደርጎበታል፡፡
— 10 Items per Page