"ሰንደቅ ዓላማችን የሉዓላዊነታችን መገለጫ፣ በብዝሃነታችን ላይ ለተመሠረተው አንድነታችን ዓርማ ነው!" በሚል መሪ ቃል የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ተከበረ፡፡
9ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል "ሰንደቅ ዓላማችን የሉዓላዊነታችን መገለጫ፣ በብዝሃነታችን ላይ ለተመሠረተው አንድነታችን ዓርማ ነው!" በሚል መሪ ቃል የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ዋናው መ/ቤት ሠራተኞችና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሚኒስቴር መ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ጥቅምት 7/2009ዓ.ም በድምቀት ተከበረ፡፡
News and Updates
- ለመዲናችን ልዩ ድምቀት!
- ኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ሰራተኞች ጋር ውይይት አደረጉ፡፡
- የሩሲያ ፌደሬሽን ለኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ እርስቱ ይርዳው የዲፕሎማና የሜዳልያ ሽልማት ሰጠች፡፡
- ኢትዮጵያ እና የሩሲያ ፌደሬሽን በባህል፣ በቱሪዝም እና ስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይት አካሄዱ፡፡
- የኢፌዴሪ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶክተር ሂሩት ካሣው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር ውይይት አደረጉ፡፡
- ስፖርት ለሰላም! በሚል መሪ ሃሳብ የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡
- ዶክተር ሂሩት ካሳው በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሀማድ አልዶሳሪን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡
- የአዲስዓለም አድባራት ወገዳማት ደብረጽዮን ማርያም ሙዚየም በአዲስ መልክ ተደራጅቶ ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ፡፡
- የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ የብራና መጻሕፍት ጉባዔ እየተካሄደ ነው
- የኢትዮጵያ ፊልም ፖሊሲ ወደ ተግባራዊ እቅስቀሴ ተሸጋገረ፡፡
— 10 Items per Page
Chat
Chat is temporarily unavailable.